የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልዑል አም​ላ​ክም የሰ​ዎ​ችን መን​ግ​ሥት እን​ዲ​ገዛ፥ ለሚ​ወ​ድ​ደ​ውም እን​ዲ​ሰ​ጠው እስ​ኪ​ያ​ውቅ ደረስ ከሰው ልጆች ተለ​ይቶ ተሰ​ደደ፥ ልቡም እንደ አውሬ ልብ ሆነ፤ መኖ​ሪ​ያ​ውም ከም​ድረ በዳ አህ​ዮች ጋር ነበረ፤ እንደ በሬም ሣር በላ፤ አካ​ሉም በሰ​ማይ ጠል ረሰ​ረሰ።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች