የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስለ ሰጠው ታላ​ቅ​ነት ወገ​ኖ​ችና አሕ​ዛብ፥ በልዩ ልዩም ቋንቋ የሚ​ና​ገሩ ሁሉ በፊቱ ይን​ቀ​ጠ​ቀ​ጡና ይፈሩ ነበር፤ የፈ​ቀ​ደ​ውን ይገ​ድል፥ የፈ​ቀ​ደ​ው​ንም በሕ​ይ​ወት ያኖር ነበር፤ የፈ​ቀ​ደ​ው​ንም ያነሣ፥ የፈ​ቀ​ደ​ው​ንም ያዋ​ርድ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች