የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱስ መን​ፈስ ያለ​በት ሰው በመ​ን​ግ​ሥ​ትህ ውስጥ አለ፤ በአ​ባ​ት​ህም ዘመን እንደ አማ​ል​ክት ጥበብ ያለ ጥበ​ብና ማስ​ተ​ዋል፥ ዕው​ቀ​ትም ተገ​ኘ​በት፤ አባ​ትህ ንጉሡ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር የሕ​ልም ተር​ጓ​ሚ​ዎ​ችና የአ​ስ​ማ​ተ​ኞች፥ የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ንና የቃ​ላ​ተ​ኞች አለቃ አድ​ርጎ ሾመው።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች