የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ንጉ​ሡም ከሰ​ማይ የወ​ረ​ደ​ው​ንና፦ ዛፉን ቍረጡ፥ አጥ​ፉ​ትም፤ ነገር ግን ጉቶ​ውን በም​ድር ውስጥ ተዉት፤ በብ​ረ​ትና በናስ ማሰ​ሪያ ታስሮ በመ​ስክ ውስጥ ይቈይ፤ በሰ​ማ​ይም ጠል ይረ​ስ​ርስ፥ ሰባት ዘመ​ና​ትም እስ​ኪ​ያ​ል​ፉ​በት ድረስ እድል ፋን​ታው ከም​ድር አራ​ዊት ጋር ይሁን ያለ​ውን ቅዱስ ጠባቂ ማየቱ፥

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች