የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያን ጊዜም ብል​ጣ​ሶር የተ​ባ​ለው ዳን​ኤል አንድ ሰዓት ያህል ዐሰበ፤ ልቡም ታወከ። ንጉ​ሡም መልሶ፥ “ብል​ጣ​ሶር ሆይ! ሕል​ሙና ፍቺው አያ​ስ​ቸ​ግ​ርህ” አለው። ብል​ጣ​ሶ​ርም መልሶ አለ፥ “ጌታዬ ሆይ! ሕልሙ ለሚ​ጠ​ሉህ፥ ፍቺ​ውም ለጠ​ላ​ቶ​ችህ ይሁን።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች