የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቅጠ​ሎ​ቹም የተ​ዋቡ ነበሩ፤ ፍሬ​ውም ብዙ ነበረ፤ ሁሉም ከእ​ርሱ ይመ​ገብ ነበረ፤ ከጥ​ላ​ውም በታች የዱር አራ​ዊት ያር​ፉ​በት ነበር፥ በቅ​ር​ን​ጫ​ፎ​ቹም ውስጥ የሰ​ማይ ወፎች ይቀ​መጡ ነበር፤ ሥጋ ለባ​ሹም ሁሉ ከእ​ርሱ ይበላ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች