የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:93 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዚ​ያን ጊዜም ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ወደ​ሚ​ነ​ድ​ደው ወደ እሳቱ እቶን በር ቀርቦ፥ “እና​ንተ የል​ዑል አም​ላክ ባሪ​ያ​ዎች፥ ሲድ​ራ​ቅና ሚሳቅ፥ አብ​ደ​ና​ጎም፥ ኑ ውጡ” ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው። ሲድ​ራ​ቅና ሚሳቅ፥ አብ​ደ​ና​ጎም ከእ​ሳቱ መካ​ከል ወጡ።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:93
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች