የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚህ ወራት አለቃ የለም፤ ነቢ​ይም የለም፤ ንጉ​ሥም የለም፤ ቍር​ባ​ንም፥ መሥ​ዋ​ዕ​ትም፥ ዕጣ​ንም የሚ​ያ​ጥ​ኑ​በት የለም፤ ይቅ​ር​ታ​ህን ያገኙ ዘንድ በፊ​ትህ ፍሬ የሚ​ያ​ፈ​ሩ​በት ሀገ​ርም የለም።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:38
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች