የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 10:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሙታን አይ​ነ​ሡም የም​ትል አንተ ልበ-ዕውር እስኪ ተመ​ል​ከት፤ በመ​ን​ፈ​ሱና በቃሉ ያለ አባ​ትና እናት ይፈ​ጠ​ራ​ሉና፤ ጥበብ ካለ​ህስ ሙታን በፈ​ጣ​ሪ​ያ​ቸው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል አይ​ነ​ሡም እን​ዴት ትላ​ለህ?

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 10:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች