የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 11:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የተ​ደ​ፋ​ፈሩ የቆ​ሬን ልጆች ግን በም​ድር በታች አሰ​ጠ​ማ​ቸው፤ በሥ​ጋና በነ​ፍስ ሕያ​ዋን ሳሉ ከከ​ብ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና ከድ​ን​ኳ​ኖ​ቻ​ቸው ጋራ ወደ ሲኦል አወ​ረ​ዳ​ቸው፤ ፈጣ​ሪው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ወድ​ዶ​ታ​ልና ከት​እ​ዛ​ዙም አል​ወ​ጣ​ምና የተ​ና​ገ​ረው ቃል ሁሉ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ይደ​ረ​ግ​ለት ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 11:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች