የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 2:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚህ በኋላ ራቲ​ሞ​ስና ጸሓ​ፊው ስል​ም​ዮስ፥ ከእ​ነ​ዚ​ህም በታች ያሉት ንጉሡ አር​ጤ​ክ​ስስ የጻ​ፋ​ትን ያችን መል​እ​ክት ባነ​በ​ቧት ጊዜ ከብዙ ሰዎች ጋር በብዙ ችኮላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ፈረ​ሶ​ቻ​ቸ​ውን አስ​ነሡ፤ የሚ​ሠ​ሩ​ት​ንም ይከ​ለ​ክሉ ጀመሩ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 2:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች