የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 6:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔም መለ​ስ​ሁ​ለት እን​ዲ​ህም አል​ሁት፥ “በፊ​ትህ ባለ​ሟ​ል​ነ​ትን ካገ​ኘሁ ይህ​ንም ለባ​ሪ​ያህ ንገ​ረው፤ በሞ​ትን ጊዜ፥ ከእኛ ከእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ች​ንም ነፍ​ሳ​ችን በም​ት​ወ​ጣ​በት ጊዜ ቍርጥ ፍር​ዱን የሚ​ያ​ደ​ር​ግ​በት ጊዜው እስ​ኪ​ደ​ርስ ድረስ ይጠ​ብ​ቁ​ናል? ወይስ ከዛሬ ጀምሮ ይፈ​ረ​ድ​ብ​ናል?”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 6:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች