የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 6:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከሁሉ የም​ት​በ​ልጥ ሰባ​ተ​ኛ​ዪ​ቱም ሥር​ዐት እን​ዲህ ናት፤ በእ​ርሱ ዘንድ ይከ​ብ​ሩና ዋጋ ያገኙ ዘንድ ያላ​ቸው በሕ​ይ​ወት ሳሉ የተ​ገ​ዙ​ለ​ትን ፊቱን ያዩ ዘንድ የሚ​ቸ​ኩሉ ስለ ሆነ ሳያ​ፍሩ በብዙ ደስታ ተማ​ም​ነው በግ​ልጥ ይመ​ካ​ሉና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 6:29
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች