የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 4:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በእ​ነ​ዚ​ያም ወራት ወዳ​ጆች ከወ​ዳ​ጆ​ቻ​ቸው ጋር እርስ በር​ሳ​ቸው እንደ ጠላት ይዋ​ጋሉ። ምድ​ርም በው​ስጧ የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ትን ታስ​ደ​ነ​ግ​ጣ​ቸ​ዋ​ለች፤ የው​ኃው ምን​ጮ​ችም ይገ​ታሉ፤ እስከ ሦስት ሰዓ​ትም ድረስ አይ​ፈ​ስ​ሱም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 4:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች