እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ተራራ ላይ እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ምድረ በዳ፣
ጌታም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
የሌዊ ልጆች እነርሱም ጌርሾን፥ ቀዓትና መራሪ ተብለው የሚጠሩ ናቸው፤
እስራኤላውያን ከግብጽ በወጡ በሦስተኛው ወር በዚያው በመጀመሪያው ቀን ወደ ሲና በረሓ ደረሱ፤
ሌዋውያን ግን ከሌሎች ነገዶች ጋር አብረው አልተቈጠሩም።