የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 9:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አንተ ጥበብን ባትሰጥ፥ ቅዱስ መንፈስህንም ባትልክ ኖሮ፥ ማን ፈቅድህን ሊያውቅ ይችል ነበር?

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ ጥበ​ብን የሰ​ጠ​ኸው፥ ቅዱስ መን​ፈ​ስ​ህ​ንም ወደ እርሱ ከላይ የላ​ክ​ህ​ለት ሰው ካል​ሆነ በቀር ምክ​ር​ህን ማን ዐወቀ?

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 9:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች