የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 9:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በምድር ላይ ያለውን ለማወቅ እንቸገራለን፤ ባጠገባችን ያለውንም ለመረዳት እንደክማለን፤ እንግዲያውስ በሰማያት ያለውን ሊያውቅ የሚችል ከቶ ማን ነው?

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በብዙ ትጋ​ትና ግዳጅ፥ በጭ​ን​ቅም ብን​መ​ረ​ምር በም​ድር የሚ​ሠ​ራ​ውን ሥራ እና​ገ​ኛ​ለን፤ በእ​ጃ​ችን የም​ን​ዳ​ስ​ሰ​ው​ንም ሥራ በድ​ካም እና​ገ​ኛ​ለን። በሰ​ማይ ያለ​ውን ግን ማን መረ​መ​ረው?

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 9:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች