ጠላቶቻቸው ግን ደምና ጭቃ ተለውሶ ያደፈረሰውን የማያቋርጥ የወንዝ ምንጭ ብቻ ነበራቸው፤
በዚህም ተቸግረው በተጨነቁ ጊዜ በጎ ነገርን አደረግህላቸው።