የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 10:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰዎች ክፉ በመፈጸም ሲያድሙ፥ እንዲበጣበጡ ተፈረደባቸው፤ ያንጊዜ ጻድቁን ሰው ለየች፤ በእግዚአብሔርም ፊት አቀረበች፤ ከልጁም ኀዘን አበረታችው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አሕ​ዛብ ወደ ተለ​ያየ ክፋ​ትና ጥመት ተጨ​ል​ጠው በሄዱ ጊዜ ጻድ​ቁን አመ​ለ​ከ​ተ​ችው፤ ያለ በደ​ልና ያለ ነውር ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠበ​ቀ​ችው፤ በቸ​ር​ነ​ትም የጸና ልጁን ጠበ​ቀች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 10:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች