የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 10:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከወንድሙ ቁጣ የሚሸሸውን ጻድቅ ሰው፥ በቀና መንገዶች መራችው፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት አሳየችው፤ ስለ ቅዱስ ነገሮችም ያውቅ ዘንድ አስተማረችው፤ ድካሙ ፍሬ እንዲያፈራ አደረገች፤ የጥረቱንም ዋጋ ሰጠችው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህች ከወ​ን​ድሙ ቍጣ የተ​ነሣ የሸ​ሸ​ውን ጻድቅ ሰው ወደ ቀና መን​ገድ መራ​ችው። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መን​ግ​ሥት አሳ​የ​ችው፤ የተ​ቀ​ደ​ሱ​ት​ንም ማወ​ቅን ሰጠ​ችው፥ ከድ​ካሙ የተ​ነ​ሣም አበ​ለ​ጸ​ገ​ችው፥ ጥሪ​ቱ​ንም አበ​ዛ​ች​ለት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 10:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች