የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 38:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም በተራቸው ፈውስን ይሰጡ ዘንድ፥ ያድኑ፥ ዕድሜንም ይቀጥሉ ዘንድ፥ እግዚአብሔር የማዳን ሞገስን ይሰጣቸው ዘንድ፥ ይጸልያሉና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይረ​ዳ​ቸው ዘንድ፥ ዕረ​ፍ​ት​ንም ይሰ​ጣ​ቸው ዘንድ፥ ሁል​ጊ​ዜም ይፈ​ው​ሳ​ቸው ዘንድ እነ​ርሱ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይለ​ም​ናሉ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 38:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች