እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ! ካንተ በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እኛ እንዳወቅን፥ እነርሱም ያውቁህ ዘንድ አድርግ።
የምትናገረውን ነገርህን አዘጋጅተህ አድምጥ፤ የምታደርገውንም ምክር አጽንተህ ተናገር።