አንዱ ሬሳ ነክቶ እጁን ቢታጠብ፥ ዳግመኛም ቢነካው የመታጠቡ ትርጒም ከምኑ ላይ ነው?
ጽኑ ብረትን በወናፍ ይፈትኑታል፤ እንዲሁም ሁሉ የትዕቢተኞችን ልቡና ወይን ይፈትነዋል።