ራስህን አዝናና፤ ያሻህንም አድርግ፤ ግትር በመሆን ግን በኃጢአት አትውደቅ።
እንደ ክብሩ ብዛት መጠን ለእግዚአብሔር መባእህን አግባ፤ በእጅህ ከአገኘኸውም በመልካም ዐይን አግባለት።