የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 13:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በራት ግብዣው ላይ ያዋርድሃል፥ ሁለቱ ወይም ሦስቱ ያለህን ካሟጠጠ በኋላ ይስቅብሃል፤ ከዚህ በኋላ ባየህ ቍጥር ፊቱን ይመልስብሃል፥ ራሱን ይነቀንቅብሃል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመ​ብ​ሉም ይሸ​ነ​ግ​ል​ሃል፤ አንድ ጊዜ፥ ሁለት ጊዜ፥ ሦስት ጊዜም ያስ​ት​ሃል፤ ከዚ​ህም በኋላ እን​ደ​ማ​ይ​ሰ​ማህ ወደ ኋላ ይመ​ለ​ሳል፤ ቢያ​ይ​ህም ይሥ​ቅ​ብ​ሃል፤ ራሱ​ንም ይነ​ቀ​ን​ቅ​ብ​ሃል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 13:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች