የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 13:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሀብታም ሲናገር ሁሉም ያዳምጣል፤ ንግግሩንም ከፍ ከፍ ያደርጉለታል። ድኃ ሲናገር ይህ ማነው ይባላል፤ ቢደናቀፍም ገፍተው ይጥሉታል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኀጢ​አት ሳት​ሠራ ባለ​ጸ​ግ​ነት መል​ካም ነው፤ ኃጥእ ድህ​ነ​ቱን ባፉ ያክ​ፋ​ፋ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 13:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች