የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 13:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሀብታም ሲያዳልጠው የሚይዙት እጆች በርካታ ናቸው። ንግግሩ ፍሬቢስ እንኳ ቢሆን ያደንቁለታል፤ ድኃው ሲያዳልጠው ይነቀፋል፤ መልካም ነገር ቢናገም ቦታ የሚሰጠው የለም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ባለ​ጸጋ ቢና​ገር ሁሉ ዝም ይላል፤ ቃሉ​ንም ያደ​ን​ቁ​ለ​ታል፥ ነገ​ሩ​ንም እስከ ደመና ያደ​ር​ሱ​ለ​ታል፤ ድሃ ግን ምንም በጎ ነገር ቢና​ገር ይህ ምን​ድን ነው? ይሉ​ታል፤ ቢሰ​ነ​ካ​ከ​ልም ያዳ​ፉ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 13:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች