የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 13:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሀብታም ሲወድቅ ወዳጆቹ ይደግፉታል፤ ድኃ ሲወድቅ ወዳጆቹ ይገፉታል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ባለ​ጸጋ ቢያ​ድ​ጠው ብዙ ሰዎች ያነ​ሡ​ታል፥ ክፉ ቢና​ገ​ርም ነገ​ሩን ያቀ​ኑ​ለ​ታል፤ ድሃ ግን ቢስት ይረ​ግ​ሙ​ታል፤ በጎ ነገ​ርም ቢና​ገር አያ​ደ​ም​ጡ​ትም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 13:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች