የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 12:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከአጠገብህ አታስቁመው፤ ገፍትሮህ ቦታህን ሊይዝ ይችላልና፤ ወንበርህን እንዳይቀማህ በቀኝህ አታስቀምጠው፤ የንግግሬን ትክክለኛነት በመጨረሻ ትገነዘበዋለህ፤ በመጸጸት ቃሎቼን ታስታውሳቸዋለህ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ዳ​ይ​ጎ​ዳህ ባጠ​ገ​ብህ አታ​ቁ​መው፥ በቦ​ታ​ህም አይ​ቀ​መጥ፤ ሹመ​ት​ህ​ንም እን​ዳ​ይ​ወ​ስ​ድ​ብህ በቀ​ኝህ አታ​ስ​ቀ​ም​ጠው። በመ​ጨ​ረ​ሻም ቃሌን ታው​ቀው ዘንድ አለህ፥ ምክ​ሬ​ንም ታስ​በ​ዋ​ለህ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 12:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች