የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 11:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በኃጢአተኛ ሥራ አትደነቅ፤ በእግዚአብሔር ተማመን፤ በሥራህ ጸንተህ ኑር፤ በድንገት ባንድ አፍታ ድኃውን ማበልጸግ ለእግዚአብሔር ቀላል ነውና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኀ​ጢ​አ​ተ​ኞች ሥራ​ቸው አያ​ስ​ጐ​ም​ጅህ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እመን፥ ድካ​ም​ህ​ንም ተስፋ አድ​ርግ፥ ሁሉ በአ​ንድ ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ቀሊል ነውና፥ ድሃ​ው​ንም ድን​ገት ያከ​ብ​ረ​ዋ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 11:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች