የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰው “ዕረፍት አግኝቻለሁ፤ አሁን ያለኝን እየበላሁ እኖራለሁ” ሲል ምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አያውቅም፤ ገንዘቡን ለሌሎች ትቶ ይሞታል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያርፍ ዘንድ ተስፋ ባደ​ረገ ጊዜ፥ “እበ​ላ​ለሁ እጠ​ጣ​ለሁ፥ እን​ግ​ዲ​ህስ ደስ ይለ​ኛል፥ በቃ​ኝም” ባለ ጊዜ፥ የሚ​ሞ​ት​ባ​ትን ቀን አያ​ው​ቅም፤ ገን​ዘ​ቡ​ንም ሁሉ ለባ​ዕድ ትቶ እርሱ ይሞ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 11:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች