የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 10:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የትዕቢት መጀመሪያው ኃጢአት በመሆኑ፥ በሱ የሚጸና አሰቃቂ ጥፋት ይመጣበታል፥ እግዚአብሔርም በነኝህ ሰዎች ላይ ያልታሰበ ቅጣትን ያወርዳል፥ ያጠፋቸውማል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ትዕ​ቢት የኀ​ጢ​አት መጀ​መ​ሪያ ናት፤ በአ​ጸ​ና​ትም ሰው ላይ ርኵ​ሰ​ትን ታበ​ዛ​በ​ታ​ለች፥ ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የት​ዕ​ቢ​ተ​ኞ​ችን ፍዳ ይገ​ል​ጣል፥ ፈጽ​ሞም ያጠ​ፋ​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 10:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች