የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መዝሙር 119:54 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በምኖርበት ቦታ ሁሉ ሕጎችህ የመዝሙሬ አዝማቾች ናቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መዝሙር 119:54
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ያዕቆብም ለፈርዖን አለው፦ “የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፥ የሕይወቴ ዘመኖች ጥቂትም ክፋም ሆኑብኝ፥ አባቶቼ በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም።”


አቤቱ፥ ለምን ርቀህ ቆምህ? በመከራም ጊዜ ለምን ትሰወራለህ?


የይዝራኤላዊው የኤታን ትምህርት።