የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ነህምያ 7:41 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የፓሽሑር ልጆች፥ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የፋስኮር ዘሮች 1,247

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የፋ​ስ​ኮር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የፋስኮር ልጆች፥ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

ምዕራፉን ተመልከት



ነህምያ 7:41
6 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አምስተኛው ለመልክያ፥ ስድስተኛው ለሚያሚን፥


የመልክያ ልጅ የጳስኮር ልጅ የይሮሐም ልጅ ዓዳያ ነበር፤ የኢሜር ልጅ የምሺላሚት ልጅ የሜሱላም ልጅ የየሕዜራ ልጅ የዓዲኤል ልጅ መዕሣይ ነበር፤


ከፓሽሑር ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፥ ማዕሤያ፥ ዪሽማኤል፥ ናትናኤል፥ ዮዛባድ፥ ኤልዓሣ።


የፓሽሑር ልጆች፥ አንድ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።


የኢሜር ልጆች፥ አንድ ሺህ አምሳ ሁለት።


የሐሪም ልጆች፥ ሺህ ዐሥራ ሰባት።