የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ነህምያ 7:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የአራሕ ልጆች፥ ስድስት መቶ አምሳ ሁለት።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የኤራ ዘሮች 652

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኤራ ልጆች ስድ​ስት መቶ አምሳ ሁለት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የኤራ ልጆች፥ ስድስት መቶ አምሳ ሁለት።

ምዕራፉን ተመልከት



ነህምያ 7:10
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የአራሕ ልጆች፥ ሰባት መቶ ሰባ አምስት።


በይሁዳ ለእርሱ የማሉለት ብዙ ሰዎች ነበሩና፤ የአራሕ ልጅ የሼካንያ አማች ነበረና፥ ልጁ ይሆሐናንም የቤራክያን ልጅ የሜሹላምን ሴት ልጅ አግብቷልና።


ከኢያሱና ከዮአብ ልጆች የሆኑ የፓሐት ሞዓብ ልጆች፥ ሁለት ሺህ ስምንት መቶ ዐሥራ ስምንት።


የሽፋጥያ ልጆች ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።