የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ማርቆስ 10:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



ማርቆስ 10:16
8 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

መንጋውን እንደ እረኛ ያሰማራል፥ ጠቦቶቹን በክንዱ ሰብስቦ በብብቱ ይሸከማል፥ የሚያጠቡትንም በቀስታ ይመራል።


ሲበሉም እንጀራ አንሥቶ ቆርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸውና፥ “እንኩ፤ ይህ ሥጋዬ ነው” አላቸው፤


ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥


“በከተማ ትባረካለህ፥ በዕርሻህም ትባረካለህ።