የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 9:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህም አለቆቻቸውን ለመገደል አሳልፈህ ሰጠህ፥ አልጋቸውም በአታላይነታቸው ኅፍረት ረከስ፥ በደም ተነከረ፥ ባሮቹን ከጌቶቻቸው ጋር፥ ጌቶችንም በዙፋኖቻቸው ላይ መታህ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስለ​ዚ​ህም አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውን ለመ​ገ​ደል አሳ​ል​ፈህ ሰጠ​ሃ​ቸው፤ መኝ​ታ​ቸ​ውም በተ​ገ​ደ​ሉት ባሮች ደም ተነ​ከረ፤ ባሮ​ችን ከጌ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር፥ ጌቶ​ች​ንም በዙ​ፋ​ኖ​ቻ​ቸው ላይ ገደ​ል​ሃ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 9:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች