የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 9:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቦችህ ሁሉና ነገዶች ሁሉ፥ አምላክ አንተ ብቻ እንደሆንህ፥ ከሁሉም በላይ የኃያልና የብርታት አምላክ፥ ከአንተ በቀር እስራኤልን የሚታደግ ሌላ እንደሌለ እንዲያውቁ አድርግ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የብ​ር​ታ​ትና የኀ​ይል ሁሉ አም​ላክ አንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆንህ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ወገን ከአ​ንተ በቀር ሌላ የሚ​ያ​ጸ​ና​ቸው እንደ ሌለ ለሕ​ዝ​ቡና ለአ​ሕ​ዛቡ ሁሉ እን​ዲ​ያ​ው​ቁት አድ​ርግ።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 9:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች