የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 8:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አብርሃም ላይ ያደረገውንና ይስሐቅን እንዴት እንደ ፈተነው፥ በያዕቆብም ላይ በሶርያ መስጴጦምያ የእናቱን ወንድም የላባን በጎች በሚጠብቅበት ጊዜ ምን እንደ ደረሰበት አስታወሱ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ አብ​ር​ሃ​ምን እንደ ፈተ​ነው፥ ይስ​ሐ​ቅ​ንም እንደ ፈተ​ነው፥ ያዕ​ቆ​ብ​ንም የእ​ና​ቱን ወን​ድም የላ​ባን በጎች ሲጠ​ብቅ በሶ​ርያ መስ​ጴ​ጦ​ምያ እንደ ፈተ​ነው አስቡ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 8:26
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች