የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 8:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህ ወንድሞቼ ሆይ፥ ለወንድሞቻችን ምሳሌ እናሳያቸው፥ ሕይወታቸው በእኛ ተደግፏልና፥ የቤተ መቅደሱና የመሠዊያው ኃላፊነት በእኛ ላይ አርፏልና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“አሁ​ንም ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ለባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ችን ንገ​ሩ​አ​ቸው፤ እኛን ያዳ​ም​ጣ​ሉና፥ ልቡ​ና​ቸ​ውም ወደ እኛ ተሰ​ቅ​ሏ​ልና፥ መሠ​ዊ​ያ​ዉና ቤተ መቅ​ደ​ሱም በእኛ ጸንቶ ይኖ​ራ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 8:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች