የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 8:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የወንድሞቻችን መገደልና የምድሪቱ መያዝ፥ የርስታችንም መጥፋት ባርያዎች በምንሆንበት ሁሉ በአሕዛብ መካከል በራሳችን ላይ ይመለሳል፤ በሚገዙን ፊትም እንቅፋትና ስድብ እንሆናለን።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን መገ​ደል፥ የሀ​ገ​ራ​ች​ንም መዘ​ረፍ፥ የር​ስ​ታ​ች​ንም ምድረ በዳ መሆን በሚ​ገ​ዙን አሕ​ዛብ ዘንድ በእኛ ላይ ይመ​ለ​ሳል፤ ገን​ዘብ በሚ​ያ​ደ​ር​ጉን ፊትም በዚያ የተ​ሰ​ነ​ካ​ከ​ል​ንና መገ​ዳ​ደ​ሪያ እን​ሆ​ና​ለን።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 8:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች