የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 7:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዑዚያም እንዲህ አላቸው “ወንድሞቼ ሆይ አይዟችሁ! አምስት ቀን እንታገስ፤ ጌታ እግዚአብሔር ምሕረቱን ወደ እኛ ይመልሳል፥ እስከ መጨረሻው አይተወንምና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዖዝ​ያ​ንም አላ​ቸው፥ “ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ! ሁል​ጊዜ በመ​ከ​ራው የሚ​ጥ​ለን አይ​ደ​ለ​ምና ፈጣ​ሪ​ያ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቸር​ነ​ቱን እስ​ኪ​መ​ል​ስ​ልን ድረስ እመኑ፤ ዳግ​መ​ኛም አም​ስት ቀን ታገሡ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 7:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች