የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 7:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቡ ሁሉ ወጣቶች፥ ሴቶችና ሕፃናት በዑዚያና በከተማይቱ አለቆች አጠገብ ተሰበሰቡ፥ በሽማግሌዎች ሁሉ ፊት በኃይል እንዲህ እያሉ ጮሁ፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕዝቡ ሁሉ፥ ጐል​ማ​ሶ​ችና የከ​ተ​ማው አለ​ቆ​ችም፥ ልጆ​ችና ሴቶ​ችም ወደ ዖዝ​ያን ተሰ​በ​ሰቡ፤ ቃላ​ቸ​ው​ንም አሰ​ም​ተው ጮኹ። በአ​ለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውም ፊት እን​ዲህ አሉ፦

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 7:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች