የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 7:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ምክንያቱም የቤቱሊያ ነዋሪዎች ውኃ የሚቀዱት ከዚህ ነው፤ ውኃ ጥም ይገድላቸዋል፥ ስለዚህ ከተማቸውን አሳልፈው ይሰጣሉ፤ በዚያን ጊዜ እኛና ሕዝቡ ወደ ተራራው ጫፍ አጠገብ እንወጣና ከከተማው ማንም ሰው እንዳይወጣ እንጠብቃለን።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በቤ​ጤ​ልዋ የሚ​ኖሩ ሰዎች ሁሉ ከዚህ ውኃ ስለ​ሚ​ቀዱ ውኃ ጥም ይገ​ድ​ላ​ቸ​ዋል፤ ሀገ​ራ​ቸ​ው​ንም ለአ​ንተ ያሰ​ገ​ዛሉ፤ ሠራ​ዊ​ቶ​ቻ​ች​ንና እኛም ላን​ባ​ቸው ቅርብ ወደ ሆነ ቦታ ወደ ኮረ​ብ​ታ​ቸ​ውም ራስ እን​ወ​ጣ​ለን ካን​ባ​ቸው አንድ ሰው ስንኳ የሚ​ወጣ እን​ዳ​ይ​ኖር በዚያ ሰፍ​ረን እን​ጠ​ብ​ቃ​ቸ​ዋ​ለን።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 7:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች