የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 6:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዑዚያ ከጉባኤው ወደ ቤቱ ወሰደውና ለሽማግሌዎች ግብዣ አደረገ፤ በዚያች ሌሊት ሙሉ የእስራኤል አምላክ እንዲረዳቸው ጠሩት።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኦዝ​ያ​ስም ከተ​ሰ​በ​ሰ​ቡ​በት ወስዶ ወደ ቤቱ አገ​ባው፤ ለሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎ​ችም በዓ​ልን አደ​ረጉ፤ ይረ​ዳ​ቸ​ውም ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ በዚ​ያች ሌሊት ሁሉ ለመ​ኑት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 6:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች