የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 6:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“የሰማይ አምላክ ጌታ ሆይ፥ ትዕቢታቸውን ተመልከት፥ የወገኖቻችንን ውርደት አይተህ ይቅር በል፤ በዚህች ቀን ለአንተ የተቀደሱትን ፊት ተመልከት።”

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“አቤቱ የሰ​ማይ አም​ላክ ሆይ፥ ትዕ​ቢ​ታ​ቸ​ውን ተመ​ል​ከት፤ የወ​ገ​ኖ​ቻ​ች​ን​ንም መከራ አይ​ተህ ይቅር በል፤ በዚ​ችም ቀን ወደ መቅ​ደ​ስህ ተመ​ል​ከት።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 6:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች