የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 3:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነሆ መኖሪያዎቻችን፥ መሬታችን ሁሉ፥ እርሻዎቻችን፥ መንጋዎቻችን፥ በጐቻችንና የመሰማሪያችን ቦታዎች ሁሉ፥ በፊትህ ናቸው፤ እንደ ወደድህ አድርጋቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነሆ፥ ከተ​ሞ​ቻ​ች​ንና አን​ባ​ዎ​ቻ​ች​ንም ሁሉ፥ እር​ሻ​ች​ንም ሁሉ፥ መን​ጋ​ዎ​ቻ​ች​ንም፥ የመ​ሰ​ማ​ሪ​ያ​ችን ቦታ​ዎች ሁሉ፥ በጎ​ቻ​ች​ንም በፊ​ትህ ያንተ ናቸው፤ እንደ ወደ​ድ​ህም አድ​ርግ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 3:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች