የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 2:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“የምድር ሁሉ ጌታ የሆነው ትልቁ ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ እነሆ ከፊቴ ሂድና በኀይላቸው የታወቁትን ሰዎች ከአንተ ጋር መቶ ሃያ ሺህ እግረኛ ወታደሮችና ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሰኞችን ውሰድ፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“የአ​ገሩ ሁሉ ጌታ ገና​ናው ንጉሥ እን​ዲህ ይላል፦ መቶ ሃያ ሺህ በኀ​ይ​ላ​ቸው የታ​መኑ እግ​ረ​ኞች ሰዎ​ችን መቶ ሃያ ሺህ ፈረ​ሰ​ኞ​ች​ንም ከፈ​ረ​ሶ​ቻ​ቸው ጋራ ካንተ ጋራ ይዘህ እነሆ በፊቴ ትወ​ጣ​ለህ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 2:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች