የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 15:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቡም ሁሉ የጦር ሰፈሩን ሠላሳ ቀን ያህል ዘረፉ፥ ለዮዲትም የሆሎፎርኒስን ድንኳንና የብሩን ሣህን ሁሉ፥ አልጋዎቹንና ጎድጓዳ ሣህኖቹን፥ የቤት ዕቃዎቹን ሁሉ ሰጧት፤ እርሷም ወስዳ በበቅሎዋ ላይ ጫነች፤ ሠረገላዎችዋንም አዘጋጀትና እዚያ ላይ ጫነችው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕዝ​ቡም ሠላሳ ቀን ሰፈ​ራ​ቸ​ውን በረ​በሩ፤ ለዮ​ዲ​ትም የሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒ​ስን ድን​ኳ​ንና የብ​ሩን ዕቃ ሁሉ፥ ዙፋ​ኑ​ንና ያለ​ው​ንም ገን​ዘብ ሁሉ ሰጧት፤ እር​ሷም ወስዳ በበ​ቅ​ሎዋ ጫነች፤ ሠረ​ገ​ላ​ዎ​ች​ዋ​ንም ነድታ ከእ​ርሷ ጋር ይዛ ገባች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 15:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች