የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 13:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እህል በምትይዝበት ከረጢቷ ከተተችው፤ እንደተለመደው ለጸሎት እንደሚሄዱ ሁለቱም አብረው ወጡ፤ ሰፈሩን አቋርጠው ሸለቆውን ዞረው ወደ ቤቱሊያ ተራራ ወጡ፤ ወደ በሮቿም ደረሱ፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እህል በም​ት​ይ​ዝ​በት ከረ​ጢ​ትም ጨመ​ረ​ችው፤ ለጸ​ሎት እን​ዳ​ስ​ለ​መዱ ሁለቱ ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት ወጡ፤ ከሰ​ፈ​ሩም አል​ፈው ወደ ሸለ​ቆው ዞሩ፤ ወደ ቤጤ​ልዋ ዐቀ​በ​ትም ወጡ፤ ወደ ከተ​ማ​ውም በር ደረሱ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 13:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች